በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አስተዳደር የህብረት ስራ ጽ/ቤት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ፡-

  1. የህብረት ስራ ማብራትን ማደራጀት
  2. የኅብረት ስራ ማብራትን ማጠናከር እና የአሰራር ስርዓት ማሻሻል
  3. የአባላቱና የከተማው ነዋሪ ተጠቃሚነትን ማሳደግ
  4. የግብይት መሰረተ ልማት ክትትልና የድጋፍ አገልግሎት
  5. የህብረት ስራ ማብራት የግብይት ድርሻ ማሳደግ
  6. ምርታማነትን ማሳደግ
  7. የገንዘብ ቁጠባና ብድር እና ካፒታልን ማሳደግ
  8. የፋይናንስና ንብረት አስተዳደር አሰራርና ውጤታማነት ማሻሻል