በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አስተዳደር የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ጽ/ቤት የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ፡-
- የተገልጋይ እርካታን ማሳደግ
- አቅም የገነባና ውጤታማ ሰራተኛ መፍጠር
- ዘመናዊ የአገልግሎትን አሰጣጥን ማሳደግ
- በብቃት ላይ የተመሰረተ የሰው ሀብት ስምሪት ስርዓትን ማረጋገጥ
- የስታንዳርዳይዜሽን ትግበራ ውጤታማነትን ማጎልበት
- የዜጎች ስምምነት ትግበራ ስርዓትን ማሻሻል
- በአገልግሎት አሰጣጥ ንቃተ-ህሊናው የዳበረ ተገልጋይ መፍጠር
- የሀብት አጠቃቀም ውጤታማነት ማሳደግ።