image
image
image
image
image

በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ለፖሊሶችና ቅጥር ጥበቃዎች በደንብ 148/2016 በቅጥር ጥበቃ መመሪያ ዙሪያ ስልጠና ሰቷል።

ጥቅምት 26, 2017
በልደታ ክፍለ ከተማ ህብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የስልጠና ባለሙያ የሆኑት አቶ ታዴ ባዬ ስልጠናውን ሰተዋል። የጽ/ቤቱ ኋላፊ አቶ ዩሀንስ ሰለሞን መመሪያና ደንብን መሠረት በማድረግ ስራዎች እንዲሰሩና ውጤታማ እንዲሆኑ ለማስቻል ስልጠናው መዘጋጀቱን ተናግረዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች