image
image
image
image
image

መደበኛና ወቅታዊ የመንግስትና የፓርቲ ስራዎች በአጠቃላይ አመራር ተገመገመ።

ጥቅምት 22, 2017
በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 አስተዳደር አጠቃላይ አመራር በተገኘበት መደበኛ እና ወቅታዊ የ10 ቀናት ዕቅድ የንቅናቄ ግባራት፣የስራ እድል ፈጠራ ፣የከተማ ግብርና ተግባር ፀጥታ ያለበት ሁኔታ እና የፓርቲ ተግባራት አፈፃፀም ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ መድረኩን የመሩት የወረዳዉ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ደረጄ ፈይሳ እንዲፈፀሙ የታቀዱ እያንዳንዳቸው ስራዎቻችንን ተግባራዊ በማድረግና የህዝባችን ተጠቃሚነት በማረጋገጥ በጀመርነው የብልፅግና ጉዞ ላይ ተደማሪ ስኬቶችን እያስመዘገቡ መሄድ ዋናው ትኩረታችን ነው በማለት ገልጿል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች