image
image
image
image
image

በልደታ ክፍለ ከተማ የወረዳ 08 ስራና ክህሎት ጽ/ቤት በተለያዩ የንግድ ዘርፍ ለተደራጁ ስራ ፈላጊዎች ለተከታታይ 3 ቀናት የሚቆይ የቴክኒክ ክህሎት ስልጠና ሰጠ።

ህዳር 10, 2017
የወረዳ 08 ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚና የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አታላይ ስሜነህ በተለያዩ የንግድ ዘርፎች ተደራጅቶ ለመስራት የሲኦሲ ሰርተፍኬት ስለሚያሰፈልግ ይህን የቴክኒክ ክህሎት ስልጠና ያለምንም መቆራረጥ መዉሰድ አለባችሁ ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል። የተግባረድ ኮሌጅ የቢዝነስ አሰልጣኝ የሆኑት ወ/ሮ ራሔል ስልጠናዉን በመስጠት ላይ ይገኛሉ ይህም ስልጠና ወደፊት ለሚሰሩት ስራ ውጤታማ እንዲሆኑ እንደሚረዳቸው ገልፀዋል ።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች