image
image
image
image
image

በ8 ቀናት ውስጥ የምከናወኑ የፓርቲ እና የመንግስት መደበኛ ስራዎች ዕቅድ የጋራ ተደርጓል።

ህዳር 23, 2017
የልደታ ክፍለ ከተማ የወረዳ 8 አስተዳደር በ8 ቀናት በልዩ የምተገበሩ ተግባራት መደበኛ የመንግስትና የፓርቲ ስራዎችን ዙሪያ ከቀጠና አደረጃጀቶች ጋር ውይይት አድርጓል። መድረኩን የመሩት የወረዳ 8 ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ሰለሞን ስበአት በ8 ቀናት ውስጥ በልዩ ትኩረት በተቋምና በክላስተር የምሰሩ ስራ ዕድል ፈጠራ፣የከተማ ግብርናና የሌማት ትሩፋት ተግባራት፣ጤና መድህን፣የገቢ አሰባሰብ ስራዎች ፣ተረጅነት ቅናሳ እና የፓርቲ አጠቃላይ ስራዎች በቅንጂት መስራት አለብን ብሏል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች