image
image
image
image
image

በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 ምክር ቤት አባላት በወረዳው በኢንሼቲፍ የተሰሩ ስራዎችን የወረዳው ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ደረጄ ፈይሳ አስጎብኝተዋል።

ታህሳስ 14, 2017
አቶ ደረጄ እነዚህ ስራዎች በባለሀብቶች እና በነዋሪዎች በጎ ፈቃደኝነትና ትብብር የተሰሩ ናቸው። የተጠናቀቁት አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል በግንባታ ላይ ያሉት ደግሞ በቅርቡ ተጠናቀው ወደ ስራ ይገባሉ በማለት ተናግረዋል። በጉብኝቱም በጣም መደሰታቸውንና እንደዚህ አይነት ስራዎች አዲስ አበባን ለማስዋብ እየተሰራ ያለውን ስራ በእጅጉ የሚደግፍ ነው ሲሉ የምክር ቤት አባላቱ ተናግረዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች