image
image
image
image
image

''በመደመር መንግስት እይታ፣ የዘርፎች እመርታ!!'' በሚል መሪ ቃል የጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ አቅጣጫዎች ያለበት ደረጃ የወረዳው ጠቅላላ አመራሮች በተገኙበት በስፋት ተገመገመ።

ታህሳስ 14, 2017
የልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 አስተዳደር ''በመደመር መንግስት እይታ፣ የዘርፎች እመርታ !!'' በሚል መሪ ቃል የጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ አቅጣጫዎች ያለበት ደረጃ የወረዳው ጠቅላላ አመራሮች በተገኙበት በስፋትና በጥልቀት ተገምግሟል። በግምገማ መድረኩ በዋነኝነት:- የሌማት ትሩፋት የንቅናቄ ስራዎችን፣ የስራ ዕድል ፈጠራ ስራዎች፣ ከሰው ተኮር ተግባራት፣ የተቀናጀ ሞዴል ብሎክ ከመፍጠር፣ ከሪፎርም ስራ አኳያ የተሰሩ ተግባራት አፈፃፀም ፣ በሪፓርት በዝርዝር ቀርቦ በስፋት ተገምገሟል። በመጨረሻም የተያዙት ዕቅዶች ልዩ ትኩረት የሚፈልጉ በመሆናቸው በውጤት ለማጠናቀቅ ሁሉም አመራር በቁርጠኝነትና በጊዜ የለኝም መንፈስ ሊረባረብ እንደሚገባ አቅጣጫ ተቀምጧል። ታህሳስ 13/2018 ዓ.ም

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች