image
image
image
image
image

የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ተጀመረ።

ሰኔ 6, 2017
በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በዛሬው እለት ተጀምሯል። ተማሪዎቻችን በእውቀት የታነፁ፣ በራሳቸው የሚተማመኑ እና የተሻለ ውጤት የሚያስመዘግቡ ዜጎች እንዲሆኑ የሚያስፈልጉ ድጋፎች ሁሉ እንደምደረግ ተገልጿል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች